ማስታወቂያ
ለተማሪ ወላጆች በሙሉ
ስራ ለሆኑ ወላጆች የዛሬ ሳምንት ቅዳሜ በስራ ሰዓት የተማሪዎችን ዩኒፎርም ያልወሰዱ መስጠታችን ይታወሳል ዛሬም ከሰኞ እስከ ዓርብ ለማይመቻቸው ወላጆች ነሐሴ 30/2018 ከጠዋቱ 3:00 እስከ 6:00 ዩኒፎርም ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች ወላጆቻችሁን በመያዝ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን።
ትምህርት ሲጀመር ሁሉም ተማሪ ዩኒፎርሙን በአግባቡ ለብሶ መገኘት አለበት
"ብሩህ ነገን በዛሬ አእምሮዎች"